የወያኔ ሟቹ መሪ የአክሱም ሓውሌት ሇወሊይታ ሕዝብ ምኑ ነው ያሇውን አሌረሳንም ። ግብዙ ዘረኛ ኢትዮጵያዊነት የሇም ሲሇን ነበር ። አክሱምም ሼክ ሁሴንም ሊሉበሊም ቁሌቢም ፤ የባላ ታሪካዊ ዋሾዎችም፤ ጭሊአም ቀይ ቀበሮም ሁለ የመሊ ኢትዮጵያ ቅርሶችና መሇያዎች ናቸው ። ይመሇከቱናሌ -- የማይመሇከተን ግን የወያኔ ማፈሪያ ዘረኝነት ነው ። ግድ የላሇን ግን ወያኔ ኤኮኖሚው አዯገ እያሇ የሚዯረድረው የሀሰት አህዝ ነው ።
- ወያኔና ጭፍሮቹ-አጫፋሪዎቹ በሞሊ የሀገራችን ኤኮኖሚ በየአመቱ ከ 9 በመቶ እስከ 11 በመቲ እያዯገ ነው ብሇው ይሇፍፉብናሌ ። አሀዙንም ይዯረድራለ--ግን ይህ ሁለ ምን ማሇት ነው ። ኤኮኖሚው ይዯግ ይመንዯግ ግን ሇህዝብ ምን ትርጉም አሇው ? እድገቱስ ሀቅ ነው ወይስ ማስተኛና ሀሰት ? የአንድ ሀገር ኤኮኖሚ አዯገ እየተባሇ-ከ 91 ሚሉዮን ሕዝብ ውስጥ አብዛኛው እየተራበ
- ከ 80 በመቶው በሊይ ንጹህ የሚጠጣው ውሀ እያጣ፤
- 99 በመቶ የከተማ ነዋሪው ተገቢ መኖሪያ አጥቶና ብዙ መቶ ሺዎች መንገድ አዳሪ ሆነው፤
- ብዙ ሚሉዮኖች ተገቢ መጻዳጃ ቦታ አጥተው፤
- 95 ከመቶው በሊይ ተገቢ የጤና እንክብካቤ ማግኘት ተስኖት፤
- አርሶ አዯሩ በድህነት ማቆ፤
- ተትረፈረፈ የተባሇው ቆሳቁስ ሁለ ከአብዛኛው የግዢ አቅዋም በሊይ ሆኖና የኑሮ ውድነት ሰማይ ነክቶ፤
- ስራ አጥነት የሚሉዮኑ ዕጣ ፈንታ ሆኖ፤
- ቀቢጸ ተስፋ ሀገሪቷን አሽመድምዶ
ጸረ ወያኔው ትግል ይፋፋም !