Thursday, 27 March 2014

ነገረ ኢትዮጵያ ቁጥር – 5 ቁልፍ አገራዊና ወቅታዊ ጉዳዮች

     መዝሙረ ኢህአዴግ!  (በላይ ማናዬ)
-       የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር የሆኑት ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት ከአሜሪካ መንግስት ስቴት ዲፓርትመንት በተደረገላቸው ግብዣ ወደ አሜሪካ ያመራሉ፡፡ በጉዞው ዓላማና በተለያዩ የአገራችን ፖለቲካዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከጋዜጠኛ ጌታቸው ሺፈራው ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡
-       ኢትዮጵያና የዩክሬኑ ግጥምጥሞሽ  •ባለ ቀለሙን አብዮት ማን ይመራዋል? (በጌታቸው ሺፈራው)
-       አዲስ ጠብመንጃ በምንሽር፤ አገዳደሉ ሆድ የሚያሽር፡፡ (በዝክረ ታሪክ አምድ፡- አቶ ታዲዎስ ታንቱ)
-       “የሚሊዮኖች ድምጽ ለመሬት ባለቤትነት ዘመቻ” (ግርማ ሞገስ)
-       ኑሮ ሆነብን እሮሮ (ጋሻው መርሻ)
-       የኢትዮጵያ ፖለቲካና የሴቶች ተሳትፎ (ኤልሳቤት ወሰኔ)
-       ሰላማዊ ትግሉ መሪዎቹን ይሻል (ታምራት ታረቀኝ)
-       ኢትዮጵያዊነት ለእኔ! (አፈወርቅ በደዊ)
-       እንዲሁም የሰማያዊ ፓርቲ ፕሮግራሞች የሚተዋወቁበት ገጽ አለልዎት
Neger Ethiopia Issue 5

No comments:

Post a Comment