Sunday, 30 March 2014

አሓዝ ቢዯረዯር ሇሕዝብ ምኑ ነው ? ከ አሲምባ ድህረ ገጽ የተገኘ ጽሁፍ


የወያኔ ሟቹ መሪ የአክሱም ሓውሌት ሇወሊይታ ሕዝብ ምኑ ነው ያሇውን አሌረሳንም ። ግብዙ ዘረኛ ኢትዮጵያዊነት የሇም ሲሇን ነበር ። አክሱምም ሼክ ሁሴንም ሊሉበሊም ቁሌቢም ፤ የባላ ታሪካዊ ዋሾዎችም፤ ጭሊአም ቀይ ቀበሮም ሁለ የመሊ ኢትዮጵያ ቅርሶችና መሇያዎች ናቸው ። ይመሇከቱናሌ -- የማይመሇከተን ግን የወያኔ ማፈሪያ ዘረኝነት ነው ። ግድ የላሇን ግን ወያኔ ኤኮኖሚው አዯገ እያሇ የሚዯረድረው የሀሰት አህዝ ነው ።
  • ወያኔና ጭፍሮቹ-አጫፋሪዎቹ በሞሊ የሀገራችን ኤኮኖሚ በየአመቱ ከ 9 በመቶ እስከ 11 በመቲ እያዯገ ነው ብሇው ይሇፍፉብናሌ ። አሀዙንም ይዯረድራለ--ግን ይህ ሁለ ምን ማሇት ነው ። ኤኮኖሚው ይዯግ ይመንዯግ ግን ሇህዝብ ምን ትርጉም አሇው ? እድገቱስ ሀቅ ነው ወይስ ማስተኛና ሀሰት ? የአንድ ሀገር ኤኮኖሚ አዯገ እየተባሇ-ከ 91 ሚሉዮን ሕዝብ ውስጥ አብዛኛው እየተራበ
  •  ከ 80 በመቶው በሊይ ንጹህ የሚጠጣው ውሀ እያጣ፤
  •  99 በመቶ የከተማ ነዋሪው ተገቢ መኖሪያ አጥቶና ብዙ መቶ ሺዎች መንገድ አዳሪ ሆነው፤
  •  ብዙ ሚሉዮኖች ተገቢ መጻዳጃ ቦታ አጥተው፤
  •  95 ከመቶው በሊይ ተገቢ የጤና እንክብካቤ ማግኘት ተስኖት፤
  •  አርሶ አዯሩ በድህነት ማቆ፤
  •  ተትረፈረፈ የተባሇው ቆሳቁስ ሁለ ከአብዛኛው የግዢ አቅዋም በሊይ ሆኖና የኑሮ ውድነት ሰማይ ነክቶ፤
  •  ስራ አጥነት የሚሉዮኑ ዕጣ ፈንታ ሆኖ፤
  •  ቀቢጸ ተስፋ ሀገሪቷን አሽመድምዶ
ባሇበት የ እድገት አሃዝ ትርጉም አሌባና ዋጋ ቢስ መሆኑ ግሌጽ ነው ። ባሇፉት ስርዓት ሕዝብ ሲባሌ ጥቂቶች ነበሩ። ሇሰፊው ሕዝብ ቆምኩ ያሇው አረመኔው የዯርግ አገዛዝም ቢሆን ሕዝብ ሲሌ ራሱን መሆኑ ባካሄዯው ፍጅትና ጭፍጨፋ ግሌጽ አድርጓሌ ። ወያኔ እንኳን ሲጀመርም ላእኔ ህዝብ የራሴ ክሌሌ ሕህዝብ ነው ቢሌም ሇነዚህም ቆሞ ሲጠቅማቸው መቶበመቶአሌታየም--ሁለም ገዢ ክፍሌ የሚያስቀድመው ራሱን ብቻ ነው ። በዚህ በዚያ ቀሇበት መንገድ ተሰራ፤ ሸታታ ኮንዶሚኒየም ሕንጻ ቆመ፤ የከተማ ባቡር ሉገነባ ነው ፤ ግድቡ ግንባታው ጦፈ ወዝተ ቢባሌም በተጨባጭ ከሕዝብ ኑሮ መሻሻሌ አንጻር ሇውጥና መሻሻሌ ሳይሆን መሽቆሌቆሌና ውድቀት ነው ሰፍኖና አፍኖን ያሇው ። እድገት የሚሇካው በሕዝብ ዯህንነትና ብሌጽግና ነው ። የጥቂቶች መንዯሊቀቅ የሚሉዮኖች አይዯሇምና ገዢ ተብየዎች በሙስና ሲጨማሇቁና ሲምነሸነሹ ሕዝብ አሇፈሇት ማሇት የሚቻሌ አይዯሇም ። 95 በመቶ በሊይ የኢትዮጵያ ህዝብ ሀገሪቷን ሙስና ጎድቷታሌ ብል ያምናሌ ። ያን ያህሌ ሕዝብ ዯግሞ ኑሮአችን ከበፊቱ ይበሌጥ ተበሊሽቷሌ እያሇ ነው ። በድሀ ሀገሮች ተርታ ኢትዮጵያ ክባሰባቸው አንድቅቅ ናት ። የጤና ጥበቃ ሲነሳም ሚዛኗ ውድቅ ነው ። በሁለም መስክ ሚዛኗ ሲፈረጅ አሳፋሪ ሆኖ ሳሇ ኤኮኖሚዋ በጣም አዯገ ብል ሌፈፋው አሰቃቂ ውሸት ሆኖ ይገኛሌ ። የወያኔ አሃዝ ህዝብን ከረሃብና ስቃይ አያድነውም። ሉያድነውም አይችሌም ። ሇዚህም ነው ወያኔና ዯጋፊዎቹ ኢትዮጵያ ኣዯገች ተመነዯገች ብሇው የሚያቅራሩት ከተራማወናበጃ ውጪ ምንም ትርጉምና ሚዛን የማይኖረው ። ሀቁ ይነገር ከተባሇ ዯግሞ ወያኔ ሲመቸው ሕዝብ ይበዯሊሌ፤ ይሰቃያሌ ። የወያኔ የኤኮኖሚ እድገት የሚጠቅመው ሇወያኔ ብቻ ነው ። የወያኔ ውሸት ነው ። የእድገት መሇኪያው የተዛባ ነው ። የታገሌነውና የምንታገሇው የሕዝብ ሇሆነች ኢትዮጵያ ነውና ጥቂቶች ሲዯሊቸና ሚሉዮኑ ሕዝብ ሲሰቃይ ሀገር አሇፈሊት ማሇትን ሌንቀበሇው ቀርቶ ሌንሰማውም አንፈሌግም ። ባዕዳን የራሳቸው ጥቅም አሊቸውና ቡችልቻቸውን ቢያዳንቁ ሌንዯናገር አይገባም ። ግፋ ቢሌ ቀዳዳቸውን ጨምዳዳ ነው የሚለት ። ከሕዝባችን አንጻር ምንም ያሇፈሌን የሇም፤ እድገት የሇም፤ ድህነት ብሳሰ እንጂ አሌቀነሰም፤ መከራው ከፋ እንጂ ዛቅ በረድ አሊሇም። ሁኔታውን ሇመሇወጥ ትግሌ መፋፋም አሇበት፡፤ ላሊ መሌዕክትን ተጨባጩ ሁኔታ ዔየሰጠን አይዯሇም።
ጸረ ወያኔው ትግል ይፋፋም !

No comments:

Post a Comment